
አቶ ጥራቱን ለመግለጽ ቃላት የለኝም
Om evenemanget
7/24 መሪ ክቡር ኬንትባ አቶ ጥራቱ በየነ ሀዋሳ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የለማት ለውጥ በማሳዬት የህዝብ ድጋፊ አግኝቷል።ሰባት ቀን ሃያ አራት ሰዓት እንሰራለን(7/24)የምል መሪህ በሁሉም አመራር ላይ በማደል የተለካ ውጤት በመቀበል ላይ ይገኛል።የሠራ ይመሠገናል እናበረታታቸው!
Plats
Idoro, Ethiopia
Vägbeskrivning




